Telegram Group & Telegram Channel


አባይ ሚዲያ (ጥቅምት 1፣2012) የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ “ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ /ህወሃት/፣ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/፣ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኦዴፓ/ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/” አራት እህት ድርጅቶች የተፈጠረ ግንባር መሆኑ ይታወቃል። ግንባሩ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ቤጉህዴፓ/፣ የሐረሪ ብሄራዊ ሊግ /ሐብሊ/፣ የጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ጋህዴን/፣ የሶማሌ ህዝቦች ዴሞራሲያዊ ፓርቲ /ሶህዴፓ/ እና የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አብዴፓ/ የተባሉ አምስት ፓርቲዎች ደግሞ በአጋርነት ይዟል።
ሆኖም ይህንን በግንባርና አጋርነት የሚገኘውን ፓርቲ በመተው አንድ ውህድ ፓርቲ ለመመስረት ታስቧል።
ሀዋሳ ላይ በተካሄደው 11ኛው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ ግንባሩን ወደ አንድ ውህድ ፓርቲ ለማምጣት የሚያስችሉ ተግባራት እያከናወነ መሆኑም ተገልጿል። ይህንን የፓርቲውን እንቅስቃሴ አስመልክቶ የታሪክ መምህሩ ታዬ ቦጋለ እንዳሉት ውህደቱ እውን ከሆነ በአገሪቱ እየተስተዋለ ያለውን አንዱን ብሔር ከሌላው አብልጦ የማየት እሳቤ የሚያስወግድ ይሆናል። በዜጎች አብሮ የመኖር እሴትና ኢትዮጵያዊነትን በማጠናከር በኩል አወንታዊ ሚና እንዳለውና ሁሉም ዜጋ በአገሪቱ ጉዳይ ላይ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆንም ያግዛል ነው ያሉት።
የኢህአዴግ የድርጅቶች አወቃቀር ከስያሜው ጀምሮ እሀትማማች ፓርቲና አጋር ፓርቲ ብሎ መለየት በራሱ ከፋፋይ ነበር ብለዋል መምህር ታዬ። ፓርቲው አሁን ሊተገበር ያሰበው ውህደት የመንግስትን አብሮ የመኖር እሴት ለማጠናከር የያዘውን አቋም ያሳየም ነው ብለዋል። ላለፉት በርካታ ዓመታት ከአገር ይልቅ ብሔር ቀድሞ የታየበትና አንዱን ብሔር ከሌላው አብልጦ የማየት እሳቤ የተንሰራፋበት ነበርም ነው ያሉት። ይህ ደግሞ ማህበረሰብ ውስጥ የነበረውን አብሮ የመኖር እሴት የመከፋፋለና ቁርሾ የፈጠረ በአገራዊ አንድነት ላይም ጥላሸትን የቀባ ነበር ብለዋል።



tg-me.com/ethio27/84
Create:
Last Update:



አባይ ሚዲያ (ጥቅምት 1፣2012) የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኢህአዴግ/ “ህዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ /ህወሃት/፣ የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/፣ የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ኦዴፓ/ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ደኢህዴን/” አራት እህት ድርጅቶች የተፈጠረ ግንባር መሆኑ ይታወቃል። ግንባሩ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /ቤጉህዴፓ/፣ የሐረሪ ብሄራዊ ሊግ /ሐብሊ/፣ የጋምቤላ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ /ጋህዴን/፣ የሶማሌ ህዝቦች ዴሞራሲያዊ ፓርቲ /ሶህዴፓ/ እና የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አብዴፓ/ የተባሉ አምስት ፓርቲዎች ደግሞ በአጋርነት ይዟል።
ሆኖም ይህንን በግንባርና አጋርነት የሚገኘውን ፓርቲ በመተው አንድ ውህድ ፓርቲ ለመመስረት ታስቧል።
ሀዋሳ ላይ በተካሄደው 11ኛው የኢህአዴግ ድርጅታዊ ጉባኤ ግንባሩን ወደ አንድ ውህድ ፓርቲ ለማምጣት የሚያስችሉ ተግባራት እያከናወነ መሆኑም ተገልጿል። ይህንን የፓርቲውን እንቅስቃሴ አስመልክቶ የታሪክ መምህሩ ታዬ ቦጋለ እንዳሉት ውህደቱ እውን ከሆነ በአገሪቱ እየተስተዋለ ያለውን አንዱን ብሔር ከሌላው አብልጦ የማየት እሳቤ የሚያስወግድ ይሆናል። በዜጎች አብሮ የመኖር እሴትና ኢትዮጵያዊነትን በማጠናከር በኩል አወንታዊ ሚና እንዳለውና ሁሉም ዜጋ በአገሪቱ ጉዳይ ላይ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆንም ያግዛል ነው ያሉት።
የኢህአዴግ የድርጅቶች አወቃቀር ከስያሜው ጀምሮ እሀትማማች ፓርቲና አጋር ፓርቲ ብሎ መለየት በራሱ ከፋፋይ ነበር ብለዋል መምህር ታዬ። ፓርቲው አሁን ሊተገበር ያሰበው ውህደት የመንግስትን አብሮ የመኖር እሴት ለማጠናከር የያዘውን አቋም ያሳየም ነው ብለዋል። ላለፉት በርካታ ዓመታት ከአገር ይልቅ ብሔር ቀድሞ የታየበትና አንዱን ብሔር ከሌላው አብልጦ የማየት እሳቤ የተንሰራፋበት ነበርም ነው ያሉት። ይህ ደግሞ ማህበረሰብ ውስጥ የነበረውን አብሮ የመኖር እሴት የመከፋፋለና ቁርሾ የፈጠረ በአገራዊ አንድነት ላይም ጥላሸትን የቀባ ነበር ብለዋል።

BY ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/ethio27/84

View MORE
Open in Telegram


ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

Telegram is riding high, adding tens of million of users this year. Now the bill is coming due.Telegram is one of the few significant social-media challengers to Facebook Inc., FB -1.90% on a trajectory toward one billion users active each month by the end of 2022, up from roughly 550 million today.

ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል from hk


Telegram ስለአገው ህዝብ ይመለከተኛል
FROM USA